ማስታወቂያ
ለነባር የክረምት ተማሪዎች በሙሉ
የእንጅባራ ዩኒቨርሲቲ ነባር የክረምት ተማሪዎች የ2016 የትምህርት ዘመን የምዝገባ ጊዜ ከሐምሌ 15–17/2016 ዓ.ም ስለሆነ በተጠቀሱት ቀናት ውስጥ በዩኒቨርስቲው ሬጅስትራር ጽ/ቤት በመገኘት ማመልከት የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን፡፡
ማስታወቂያ
ለክረምት ትምህርት ፈላጊዎች በሙሉ
እንጅባራ ዩኒቨርሲቲ በ2016 ዓ.ም የትምህርት ዘመን በክረምት መርሃ-ግብር (Summer Program) በመጀመሪያ ዲግሪ አዲስ አመልካቾችን ተቀብሎ ማስተማር ይፈልጋል፡፡
ስለሆነም መስፈርቱን የምታሟሉ አመልካቾች ከሰኔ 17- 30/2016 ዓ.ም ባሉት ቀናት ማመልከት የምትችሉ መሆኑን እየገለጽን፤ ዩኒቨርሲቲው የሚሰጣቸው የስልጠና መስኮች እና የመግቢያ መስፈርቶች ዝርዝር እንደሚከተለው ተገልጸዋል፡፡
Notice to all GAT Applicants (PG Candidates)
Dear Applicants, please be informed that the National Graduate Admission Test (GAT) registration is opened for the second time:
1) Registration for the National GAT at the AAU portal is open on Monday (November 6, 2023 G.C) to Friday (November 10, 2023 G.C) (Tikimt 26, 2016 E.C. to Tikimt 30, 2016 E.C);
2) Exam administration is on Monday (November 13, 2023 G.C) to Friday (November 17, 2023 G.C) or (Hidar 03, 2016 E.C. to Hidar 07, 2016 E.C) at Bahir Dar University.
The opportunity is open for new test takers and those who took the exam but couldn’t score the minimum pass mark, i.e., 62/125 or 80%.
Remark: Paying1000.00 Birr applies for all GAT takers (the new GAT takers and those who will sit for the second time).
Note that AAU portal address is: https://portal.aau.edu.et