ክፍት የሥራ መደብ ማስታወቂያእንጅባራ ዩኒቨርሲቲ ከታች በተዘረዘሩት የሥራ መስኮች አመልካቾችን አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል፡፡ መስፈርቱን የምታሟሉ አመልካቾች ማስታወቂያው በአዲስ ዘመን ከወጣበት ከጥቅምት 28/2015 ዓ.ም ጀምሮ ባሉት 10 ተከታታይ ቀናት ማመልከት የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡ ለበለጠ መረጃ፣