የካቲት 05/2018 ዓ.ም፤ እንጅባራ ዩኒቨርሲቲከሀገራችንና ከተለያዩ የአፍሪካ ሀገራት ወደ ዩኒቨርሲቲው የተቀላቀሉ አዲስ ተማሪዎች ከእንጅባራ ከተማ ነዋሪዎች ጋር በቃል ኪዳን ትስስር የሚፈጥሩበት ዝግጅት በእንጅባራ ዩኒቨርሲቲ ‘‘አዲናስ የተማሪ ቤተሰብ የቃል ኪዳን ትስስር ”ፕሮግራም በዛሬው እለት የተማሪ ቤተሰብ ትስስር መርሃግር ተካሂዷል፡፡የእንጅባራ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝደንት ጋርዳቸው ወርቁ (ዶ/ር) ‘‘ አዲናስ የተማሪ -የቤተሰብ ትስስር” ዓላማ ወደ ዩኒቨርሲቲው የሚቀላቀሉ ተማሪዎች በፍቅርና ቤተሰባዊነት […]
Read Moreየካቲት 5/2018 ዓ.ም፤እንጅባራ ዩኒቨርሲቲበእንጅባራ ዩኒቨርሲቲ ትምህርት እና ስነ ባህሪ ኮሌጅ PhD in Education የ3ተኛ ዲግሪ (PhD) ለማስጀመር የሥርዓተ-ትምህርት ግምገማ የውጭ ግምገማ (External Validation Workshop)ተካሂዷል፡፡የእንጅባራ ዩኒቨርሲቲ አካዳሚክ ጉዳዮች ም/ፕሬዝደንት አዕምሮ ታደሰ(ዶ/ር) እንደገለጹት አያይዘውም ዩኒቨርሲቲው መደበኛ የመማር ማስተማር ሥራውን ከጀመረበት ጊዜ አንስቶ የትምህር ፕሮግራሞችን እያስፋፋ በመምጣት በቅድመ ምረቃ 59 ፕሮግራሞች፣ በድህረ ምረቃም 60 ፕሮግራሞች(5 የ3ኛ ዲግሪ(PhD) ) […]
Read MoreBahir Dar, Ethiopia – A major step toward UNESCO recognition was achieved this week as stakeholders gathered to validate the foundational study for the nomination of the Agaw Horse Culture, a significant cultural heritage endeavor. Injibara University successfully convened a validation workshop at the Avanti Hotel in Bahir Dar to finalize the nomination dossier for […]
Read MoreInjibara University has signed a memorandum of understanding with two universities in Kentucky State, USA. In line with Injibara University’s plan to create international partnerships to maintain the quality of education and research, enhance the capacity of teachers and researchers, and enhance its global profile, Injibara University’s President, Dr. Gardachew Worku and the Academic Vice […]
Read More