Category: Latest News

Injibara University Senate Meeting Report

Date: December 8, 2017 E.C The Senate of Injibara University convened its regular meeting today, during which various agendas were reviewed and approved. Approved Agendas: 1. Revised Senate Legislation: The University Senate engaged in an extensive discussion regarding the amendments to the Senate Legislation. The existing Senate legislation needed revision to address issues related to […]

Read More

Enhancing Education Quality: Academic Programs Accreditation at Injibara University

“Auditing academic programs and institutional quality is crucial to addressing our national education quality challenges,” stated Dr. Gardachew Worku, President of Injibara University. Recently, the Academic Council of Injibara University, which includes presidents, deans, directors, coordinators, and department heads, participated in a two-day training focused on Education Quality, Outcome-Based Education, Quality Audits, and Academic Program […]

Read More

እንጅባራ ዩኒቨርሲቲ የድንች እና የስንዴ ምርጥ ዘር ብዜት በማከናወን ላይ መሆኑን አስታወቀ

ህዳር 11/2017 ዓ.ም እንጅባራ ዩኒቨርሲቲ የእንጅባራ ዩኒቨርሲቲ ከፍተኛ አመራሮች እንዲሁም የምርምር ካውንስል አባላት የተሳተፉበት የስንዴ ምርጥ ዘር ብዜት ማሳ እና የድንች ምርጥ ዘር ማጎንቆያ ክፍል ጉብኝት ተከናውኗል። ዩኒቨርሲቲው ከሐምሌ 2016 ዓ.ም ጀምሮ በክረምት እያከናወነ ከሚገባቸው ተግባራት መካከል ‹‹ደንደአ›› የተሰኘ ስንዴ ከምርምር ድርጅት መስራች(C1) በመረከብ በ6 ሄክታር ላይ እያባዛ እንዳለና ሰብሉም በጥሩ ይዞታ ላይ እንደሚገኝ የዩኒቨርሲቲው […]

Read More

እንጅባራ ዩኒቨርሲቲ የቱሪዝም ዘርፍ የስልጠና እና የምርምር የትኩረት መስኩ መሆነን አስታወቀ

ዩኒቨርሲቲው ከአማራ ክልል እውቅና የተሰጠውን የቱሪዝምና ሆቴል ማሰልጠኛና የምዘና ማዕከል ( Tourism and Hotel management Training and Competency Centre) መርቆ ስራ አስጀምሯል። በምረቃ ፕሮግራሙ የተገኙት የእንጅባራ ዩንቨርስቲ ፕሬዚዳንት ጋርዳቸው ወርቁ (ዶ/ር) በመክፈቻ ንግግራቸው እንደገለፁት (Tourism and Entrepreneurship Development) የቱሪዝም እና ስራ ፈጠራ ዘርፎች ከዩኒቨርሲቲው ዋና የትኩረት መስኮች አንዱ መሆኑን ጠቅሰው እንጅባራ ዩኒቨርሲቲ የሆቴል እና ቱሪዝም […]

Read More

የእንጅባራ ዩኒቨርሲቲ ኔትወርክ እና ሲስተም ኦፕቲማይዜሽን ፕሮጀከት የርክክብ ስነ ስርዓት ተደረገ

ዩኒቨርሲቲውን በአይሲቲ ዘርፍ ደረጃውን ከፍ ለማድረግ በ37 ሚሊዮን ብር ወጭ በዋሊያ ቴክኖሎጂስ ሲሰራ የነበረው ፕሮጀክት ተጠናቆ ርክክብ ተደርጓል፡፡ በርክክቡ የተገኙት የእንጅባራ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንት ጋርዳቸው ወርቁ(ዶ/ር) እንደተናገሩት ዩኒቨርሲቲው መማር ማስተማሩን ከቴክኖሎጂ ጋር በማገናኘት በተለይም ኢ-ለርኒንግን ለመጀምር ከፍተኛ ስራ እየሰራ እንደሚገኝ ገልጸው፣ በዛሬው ዕለትም ላለፉት ሁለት ዓመታት ሲሰራ የነበረውን ኔትወርክ እና ሲስተም ኦፕቲማይዜሽን ፕሮጀክት ተጠናቆ ከዋሊያ ቴክኖሎጂስ […]

Read More

እንጅባራ ዩኒቨርሲቲ በ2016 ዓ፣ም  ሀገር አቀፍ ፈተና ከፍተኛ ውጤት ላስመዘገቡ ተማሪዎች የማበረታቻ ሽልማት አበረከተ

ከአዊ ብሄረሰብ አስተዳደር ከሚገኙ ትምህርት ቤቶች በሀገር አቀፍ የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና  ከፍተኛ ውጤት ላስመዘገቡ ተማሪዎች ዩኒቨርሲቲው የማበረታቻ ሽልማት አበርክቷል፡፡ የእንጅባራ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝደንት ጋርዳቸው ወርቁ(ዶ/ር) በሽልማት ፕሮግራሙ ላይ እንደገለጹት በብሄረሰብ አስተዳደሩ በ2016 ዓ.ም ሀገር አቀፍ የ12ኛ ክፍል ፈተናን በችግር ውስጥ ሆነው ወስደው ከፍተኛ ውጤት ላስመዘገቡ  ተማሪዎች የማበረታቻ ሽልማት መዘጋጀቱን ተናግረዋል፡፡ ዶ/ር ጋርዳቸው አያይዘውም ሽልማቱ እና […]

Read More

Injibara University Launches Its Fourth English Language Improvement Program for Educators

Injibara University proudly launched the fourth round of its English Language Improvement Program (ELIP) on October 26, 2017 E.C. In alignment with the Ministry of Education’s commitment to improve English proficiency as a Key Performance Indicator (KPI) across all Ethiopian universities, Injibara University is dedicated to empowering its community through English language mastery. This semester-long […]

Read More

A Public Lecture at Injibara University: Social Network Analysis as Distinctive Contemporary Research Approach

Injibara University hosted a thought-provoking public lecture titled “Social Network Analysis as a Distinctive Contemporary Research Approach” on October 25, 2024, addressing the significance and applications of this innovative research methodology in today’s interconnected world. The event drew an enthusiastic crowd, including university officials, faculty members, and students eager to engage in meaningful dialogue. Dr. […]

Read More

ለህጻናት ማቆያ ሞግዚቶች እና ባለሙያዎች የአቅም ማጎልበቻ ስልጠና ተሰጠ

ለእንጅባራ ዩኒቨርሲቲ የህጻናት ማቆያ ሞግዚቶች፣ ነርሶች፣ ባለሙያዎች እና የጽዳት ባለሙያዎች አጠቃላይ የህጻናት አያያዝ እና እንክብካቤ ላይ ያተኮረ የአቅም ማጎልበቻ ስልጠና ተሠጥቷል፡፡ ስልጠናውን የከፈቱት የእንጅባራ ዩኒቨርሲቲ የሴቶች እና ማህበራዊ ጉዳዮች አካቶ ትግበራ ስራ አስፈጻሚ ወ/ሮ ባንቻለም ካሴ የስልጠናው ዓላማ የህጻናት ማቆያ ላይ የሚሰሩ ባለሙያዎች በህጻናት አያያዝ እና በማቆያው ውስጥ መደረግ ስለለባቸው ክትትል እና እንክብካቤ ዙሪያ የተሻለ […]

Read More

በስርዓተ ትምህርት ዝግጅት እና ትምህርት ምዘና ላይ ያተኮረ የአቅም ማጎልበቻ ስልጠና ተሰጠ

ለእንጅባራ ዩኒቨርሲቲ ህክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ መምህራን በስርዓተ-ትምህርት ዝግጅት እና በትምህርት ምዘና ላይ ያተኮረ የአቅም ማጎልበቻ ስልጠና ተሠጥቷል፡፡ ስልጠናውን የከፈተቱት የእንጅባራ ዩኒቨርሲቲ የትምህርት ጥራት ማረጋገጫ እና ማጎልበቻ ኦዲቲንግ ስራ አስፈጻሚ ዓለም አምሳሉ( ዶ/ር) የስልጠናው ዓላማ መምህራን በትምህርት ምዘና እና በመማሪያ ግብዓቶች ዝግጅት ዙሪያ የተሻለ ግንዛቤን እንዲኖራቸው ለማድረግ የሚያስችል መሆኑን ገልጸዋል። ስልጠናውን የሰጡት የዩኒቨርሲቲው የመምህራን ትምህርትና […]

Read More