በእንጅባራ ዩኒቨርሲቲ በእንጅባራ ከተማ አስተዳደር ከሚገኙ ሦስት ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች የተውጣጡ እና ከፍተኛ ውጤት ያስመዘገቡ ተማሪዎች በ2ኛ ዙር የክረምት መርሐ ግብር እየተማሩ መሆኑን የዩኒቨርሲቲው የምርምርና ማህበረሰብ አገልግሎት ም/ፕሬዝደንት ክንዴ ብርሃን (ዶ/ር) ገልጸዋል፡፡ዩኒቨርሲቲው ከዚህ በፊት ከአዊ ብሄረሰብ አስተዳደር ትምህርት ቤቶች የተውጣጡ በሳይንስ ትምህርቶች ላይ የተሻለ ውጤት ያላቸውን ተማሪዎች በክረምት እና በበጋ የሳምንቱ እረፍት ቀናት ሲያስተምር […]
Read Moreየእንጅባራ ዩኒቨርሲቲ ሠራተኞች እና የእንጅባራ ከተማ አስተዳደር ወጣቶች በአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብሩ ላይ ተሳትፋዋል፡፡ እንጅባራ ዩኒቨርሲቲ እንደ ሀገር ትኩረት ለተሰጠው አረንጓዴ አሻራ መርሀ ግብር የራሱን ሚና እየተወጣ የሚገኝ ሲሆን በተለይም ባለፈው ዓመት ከአንድ መቶ ሺ በላይ ችግኝ መተከሉን የዩኒቨርሲቲው የምርምርና ማህበረሰብ አገልግሎት ም/ፕሬዝደንት ክንዴ ብርሃን (ዶ/ር) ተናግረዋል፡፡ በዛሬው እለትም የዩኒቨርሲቲውን ማህበረሰብ እና የከተማው ወጣቶች በጋራ […]
Read Moreዩኒቨርሲቲው በወቅታዊ የጸጥታ ችግር ምክንያት ከአዊ ብሄረሰብ አስተዳደር አየሁ ጓጉሳ ወረዳ ለተፈናቀሉ ዜጎች ድጋፍ የሚሆን ከ1ሚሊዮን ብር በላይ ግምት ያለው ከ1ሽህ 5መቶ በላይ ዚንጎ ቆርቆሮ ድጋፍ አድርጓል፡፡ የእንጅባራ ዩኒቨርሲቲ የምርምርና ማህበረሰብ አገልግሎት ም/ፕሬዝዳንት ክንዴ ብርሃን(ዶ/ር) ዩኒቨርሲቲው ለማህበረሰቡ በርካታ ድጋፎችን ሲያደርግ የቆየ መሆኑን ገልጸው በዛሬው ዕለት በአዊ ብሄረሰብ አስተዳደር አየሁ ጓጉሳ ወረዳ በተፈጠረው የጸጥታ ችግር ምክንያት […]
Read Moreዓመታዊ የሥራ አፈፃፀም ሪፖርቱ በአስተዳደር እና ልማት ም/ፕሬዝዳንት ስር ባሉ እንዲሁም የአካዳሚክ ዘርፍ አስተዳደራዊ ስራ ክፍሎች የአፈጻጸም ሪፖርት ቀርቦ ውይይት ተደርጎበታል፡፡ በግምገማው የተገኙት የእንጅባራ አስተዳደር እና ተማሪዎች ጉዳይ ም/ፕሬዝዳንት ወሀቤ ብርሃን(ዶ/ር) ግምገማው በ2016 በጀት አመት የተከናወኑ ተግባራትን አፈጻጸም በማየት መልካም ተሞክሮችን እና ስኬቶችን ለማስቀጠል እንዲሁም ያጋጠሙ ችግሮችን በ2017 ዓ.ም በጀት ዓመት ለማስተካል የተካሄደ መሆኑን ተናገረዋል፡፡ […]
Read Moreበመማር ማስተማር ሂደት አንገብጋቢ የሚሆኑትን የግብአት እጥረት በመለየት እየተፈታ እንደሚሄድ የእንጅባራ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝደንት ጋርዳቸው ወርቁ(ዶ/ር) ገልጸዋል፡፡ ሐምሌ 15 እና16 /2016 ዓ.ም በዩኒቨርሲቲው የሚገኙ 7 ኮሌጆችና አንድ የህግ ትምህርት ቤት ዓመታዊ የሥራ አፈጻጸም ሪፖርት ግምገማ ያካሄዱ ሲሆን፣ በየኮሌጁ ጠንካራ አፈጻጸም የታየባቸው ስኬቶች ተወስተዋል። ኮሌጆች ከበጀት ጋር በተያያዘ ያጋጠማቸውን የግብአት እጥረት ያነሱትን አስመልክቶ የእንጅባራ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንት ጋርዳቸው […]
Read Moreየእንጅባራ ዩኒቨርሲቲ በ7 ኮሌጆችና አንድ የህግ ትምህርት ቤት የ2016 ዓ.ም የሥራ አፈጻጸም ሪፖርት ቀርቦ የተቋሙ ፕሬዝደንቶች በተገኙበት እየተገመገመ ይገኛል፡፡ ትላንት ሐምሌ 15 ቀን 2016 ዓ.ም የተጀመረው የሥራ አፈጻጸም ግምገማ ዛሬ ይጠናቀቃል ተብሎ ይጠበቃል።
Read MoreInjbara University Board held its regular meeting and conceded various decisions. The board made a profound discussions on the 2021/22 Performance Report, the 2022/23 Annual Plan, the opening of new Academic Programs and approval of directives for the Sutana Business and Consulting Enterprise. The meeting was chaired by Bikila Hurisa (PhD), Chairperson of the Board […]
Read MoreInjibara University in collaboration with a humanitarian organization called “Human Bridge” handed over various medical equipment to Injibara General Hospital. Injibara University in collaboration with “Human Bridge” a humanitarian organization in Sweden has handed over various medical equipment worth more than 15 million birr to Injibara General Hospital. The President of Injibara University, Dr. Gardachew […]
Read MoreSponsorship Agreement The agreement is based on the overall support of the football club. During the agreement, President of the University and Chair of the football club’s board Gardachew Worku (PhD) mentioned that one of the objectives of the University is to solve problems of the society. The sport sector is a symbol of peace […]
Read MoreInjibara University organized the 83rd of the Agaw Horsemen Festival in collaboration with the Culture and Tourism Department of Awi Nationality Administrative Zone. Agaw Horsemen Association was founded in 1940 by a few members to commemorate the sacrifice of the horses and the allegedly spiritual assistance of Saint George in the battle of Adwa against the […]
Read More